Abebeb
Ethiopian_Volunteers
ሕወሓት የ47 ዓመት የጎሠኝነት እድፍ ነው። ይህ እድፍ ለማጽዳት በደንብ ማሸት ያስፈልጋል።
ጎሠኞች የኢትዮጵያን ታሪክ ሳያውቁ ቀርተው ወይም ማወቅ ተስኗቸው አይደለም። ሠው መሆን አቅቷቸው ነው ፣ ሠው መሆን የትግሉ ሜዳ ይሠፋባቸዋል።ጎሰኝነት የከፈ አስተሣሠብ መሆኑ ግልጽ ነው፣ በማሕበራዊ ፍልስፍና ጎሠኝነት ኃላ ቀርና በታኝ በሽታ ነው። ጎሠኞች ''ዘመድ ከዘመዱ አህያ ከአመዱ'' የሚል ብሂል አላቸው። ክልሎች የወያኔ አገዛዝ ውላጆች ናቸው ፤ ሆን ተብሎና ታስቦበት የኢትዮጵያን ሕዝብ በጎሣ ከፋፍሎ በፋክክር በማፋጠጥ የበላይነትን ይዞ ለመቆየት የታሠበ የትንንሽ ልጆች ቅዠት ነው።ወያኔ ክልሎችን አካለ ስንኩላን አድርጎ የፈጠረው ለብልሀቱ ነው።ዋናው አላማ ጎሣዎችን በማናከስ ዳኛ ሆኖ አናታቸው ላይ ለመቀመጥ ነበር።
ይህን መጽሐፍ አንብበ ስትጨርስ ‹‹ለወያኔ ዘጠኝ ሞት ይገባዋል!›› ትላለህ፡፡
ZERO TOLERANCE , DISMANTLE AND REMOVE
ምክር ቤቱ የዶ/ር ደብረጸዮን ገብረሚካኤልን ጨምሮ የሌሎችን ግለሰቦች ያለመከሰስ መብት አነሳ
#Ethiopia : የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠቅላይ አቃቤ ህግ በተለያዩ ወንጀሎች የጠረጠራቸውን ግለሰቦች ያለመከሰስ መብታቸው እንዲነሳ ያቀረበውን የውሳኔ ሀሳብ በሙሉ ድምጽ አፀደቀ።
በዚህም መሰረት፦
1.
ዶክተር ደብረጸዮን ገብረሚካኤል
2.
አቶ አስመላሽ ወልደሰንብት
3.
አቶ አባይ ፀሃዬ
4.
ዶክተር አምባሳደር አዲስ ዓለም ቤሌማ
5.
አቶ ጌታቸው ረዳ
6.
አቶ አፅበሃ አረጋዊ
አቶ ገብር እግዚአብሄር አርአያ እና ሌሎችም ላይ የቀረበው ያለመከሰስ መብት የውሳኔ ሀሳብ በሙሉ ድምጽ ፀድቋል።
ግለሰቦቹ የተጠረጠሩበት ወንጀሎችም ጦር መሳሪያ ይዞ በማመፅ፣ የሀገር መከላከያን በመውጋት እና በሌሎችም ተያያዥ ወንጀሎች ዋና አድራጊነት ነው መሆኑ ታውቋል።
New Post
Abebeb